Entries by

የካህናት ኃላፊነትና የምእመናን ድርሻ

ጌታችንና መድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲ ላይ “ኖላዊ ኄር ቸር እረኛ እኔ ነኝ” ሲል አስተምሯል። በዚህ የወንጌል ክፍል ጌታችን ስለአመጣጡ – ትንቢት ተነገሮለት፣ ሱባዔ ተቆጥሮለት፣ የባህርይ አባቱ እግዚአብሔር አብ መስክሮለት የመጣ መሆኑን፣ የመጣውም ለምኅረትና ለቤዛነት መሆኑን ፣ ከሁሉም በላይ ደግሞ ለፍጥረቱ /ለበጎች/ ምእመን የሚራራ ቸር ጠባቂ መሆኑን አስተምሮበታል። ትምህርቱ ጥልቅ መንፈሳዊ መልእክት ያለውና […]