• እንኳን በደኅና መጡ !

    "

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

በድንግልናሃ ንጹሕ እግዚአብሔር ተወልደ

በድንግልናሃ ንጹሕ እግዚአብሔር ተወልደ                                 ቀሲስ ሳሙኤል ተስፋዬ በፈቃደ አቡሁ ወረደ፣ኀበ ማርያም ተአንገደ፤ በድንግልናሃ ንጹሕ እግዚአብሔር ተወልደ። በጎለ እንስሳ ተወድየ፣ አምኃ ንግሡ ተወፈየ፤ ወከመ ሕጻናት በከየ፣ እንዘ ይስእል እምአጥባተ እሙ ሲሳየ። በአባቱ ፈቃድ ወረደ፣ በማርያም ዘንድ፣ እንግዳ ሆነ፣ እግዚአብሔር በንጹሕ ድንግልናዋ ተወለደ። በእንስሳት በረት ተጨመረ፣ የንግሡንም እጅ መንሻ፡ ተቀበለ፣ ከእናቱ ጡቶች ምግብን እየለመነ እንደ ሕጻናት […]

ሰንበት ዘብርሃን

ሰንበት ዘብርሃን በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ነአምን ክልኤተ ልደታተ እንዳሉ አባቶቻችን በሃይማኖተ አበው፤ ቅድመ ዓለም ከእግዚአብሔር አብ ያለ እናት፣ አካል ዘእምአካል ባሕርይ ዘእምባሕርይ የተወለደ፣ ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው የአብ አካላዊ ቃል ፤ ድኀረ ዓለም ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ያለ አባት፣ መለወጥ ሳያገኛት ዘር ምክንያት ሳይሆን፣ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ሰው የሆነ […]

ስንክሳር

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

የቀድሞውን ድረ ገጽ ከዚህ ያገኛሉ