• እንኳን በደኅና መጡ !

    "

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

በኢትዮ ሶማሌ ሀገረ ስብከት በተፈጸመው ኢ- ሰብአዊ ድርጊት ለተቃጠሉት አብያተ ክርስቲያናት፣ ለተጐዱት ካህናትና ምእመናንን መልሶ ለማቋቋም እየተደረገ ያለው የድጋፍ ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ በኢትዮ ሶማሌ ሀገረ ስብከት በተፈጸመው ኢ- ሰብአዊ ድርጊት ለተቃጠሉት አብያተ ክርስቲያናት፣ ለተጐዱት ካህናትና ምእመናንን መልሶ ለማቋቋም እየተደረገ ያለው የድጋፍ ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ፡፡ በተከሰተው ግርግርና ግጭት አብያተ ክርስቲያናት መቃጠላቸው፤ ካህናትና ምእመናን መገደላቸው፤ ንዋየ ቅድሳት መዘረፋቸውና የአብያተ ክርስቲያናት አገልጋዮችና ምእመናን ቤት ንብረታቸውን ጥለው መሰደዳቸው በተለያዩ መገናኛ ብዙኅን የተገለጸ ሲሆን እስካሁን የተደረገው ድጋፍ […]

በአሜሪካ ማእከል የካሮላይና ግንኙነት ጣቢያ የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤት ተማሪዎችን አስመረቀ

በማኅበረ ቅዱሳን አሜሪካ ማዕከል ካሮላይና ግንኙነት ጣቢያ የሚገኘው የአቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ የትምህርትና ሥልጠና ማዕከል ለሁለት ወራት የክረምት ትምህርት ያስተማራቸውን ሰባ ስድስት (፸፮) ተማሪዎች የተሳትፎ የምስክር ወረቀት በመስጠት የክረምቱን መርሃ ግብር ነሐሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲ ዓም አጠናቋል። በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ በሻርለት ኖርዝ ካሮላይና የመካነ ብርሃን ቅድሥት ሥላሴ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ መሪጌታ ሰናይ ተገኝተው […]

ስንክሳር

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

የቀድሞውን ድረ ገጽ ከዚህ ያገኛሉ